<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?>
<rss xmlns:dc="http://purl.org/dc/elements/1.1/" version="2.0">
<channel>
<title>Amharic Language and Literature</title>
<link>https://repository.ju.edu.et//handle/123456789/122</link>
<description/>
<pubDate>Thu, 09 Apr 2026 15:39:22 GMT</pubDate>
<dc:date>2026-04-09T15:39:22Z</dc:date>
<item>
<title>የተማሪዎች አንብቦ የመረዲት ችልታና የንባብ ፍጥነት  ተዛምድ ፍተሻ (በዘጠነኛ ክፍሌ ተተኳሪነት)</title>
<link>https://repository.ju.edu.et//handle/123456789/9850</link>
<description>የተማሪዎች አንብቦ የመረዲት ችልታና የንባብ ፍጥነት  ተዛምድ ፍተሻ (በዘጠነኛ ክፍሌ ተተኳሪነት)
ትዝታ አዴነው; ማንያሇው አባተ; ምህረት ሳዲሞ
የዚህ ጥናት ትኩረት አማርኛ ሁሇተኛ ቋንቋቸዉ የሆኑ (ዲዉሮኛ አፍ-ፈት) ተማሪዎች አንብቦ &#13;
የመረዲት ችልታና የንባብ ፍጥነት ተዛምድ በሂድታ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት በ9ኛ ክፍሌ &#13;
ተማሪዎች ተተኳሪነት መፈተሽ ነው፡፡ ጥናቱ በተዛምዶዊ የምርምር ንዴፍ ሊይ ተመርኩዟሌ፡፡ ካለት &#13;
የመንግስት ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች መካከሌ አመቺ ንሞና ዘዳን በመጠቀም ሂድታ ሁሇተኛ &#13;
ዯረጃ ትምህርት ቤት የተመረጠ ሲሆን የ9ኛ ክፍሌ ተማሪዎች የዚህ ጥናት ተተኳሪ የተዯረጉት &#13;
በአሊማ-ተኮር ናሙና ዘዳ ነው፡፡ በትምህርት ቤቱ በሁሇት መማሪያ ክፍልች 40 /አርባ/ በዴምሩ 80 &#13;
ተማሪዎች የሚማሩ በመሆኑ በጠቅሊይ ንሞና ዘዳ 80ዎቹ ተማሪዎች የጥናቱ ተሳታፊ ተዯርገዋሌ፡፡ &#13;
የተጠኚዎቹ በአማርኛ ቋንቋ አንብቦ የመረዲት ችልታ ከማንበብ ፍጥነት ጋር ያሇው ተዛምድ ምን &#13;
እንዯሚመስሌ ሇማወቅ ፈተና ዋንኛው የመረጃ መሰብሰቢያ ሆኖ አገሌግሎሌ፡፡ ጥናቱ አንብቦ የመረዲት &#13;
እና የማንበብ ፍጥነት መሇኪያ ፈተና 2 /ሁሇት/ ጊዜ በመፈተን መረጃ የመሰብሰብ አቅጣጫን &#13;
ተከትሎሌ፡፡ በሁሇቱም መረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎች የተገኙ እስታቲስቲካዊ ውጤቶች ትንተናና &#13;
ማብራሪያ ቀርቦባቸው ግኝቶቹ ተመሊክተዋሌ፡፡ የጥናቱ ግኝት እንዲመሇከተው የተጠኚዎቹ የአንብቦ &#13;
መረዲት ፈተና አማካይ ውጤት በአንብቦ መረዲት ፈተና አንዴ 22.98 ከ30 ሲሆን፣ በአንብቦ መረዲት &#13;
ፈተና ሁሇት ዯገሞ 23.29 ነው፡፡ ይህ የአንብቦ መረዲት የቡዴን አማካይ ውጤት ከፍ ያሇ ሲሆን፤ &#13;
ተጠኚዎቹ በአብዛኛው በተመሳሳይ የትምህርት አቀባበሌ ባህሪያታቸው ተመርጠው በታሊሚው አዲሪ &#13;
ትምህርት ቤት እንዱማሩ የተዯረጉ መሆናቸው ሇውጤቱ ከፍ ማሇት የራሱ ዴርሻ እንዲሇው አመሊካች &#13;
ነው፡፡ በላሊ በኩሌ ከቀረበው ገሊጭ እስታቲስቲክስ መረዲት እንዯሚቻሇው የሁሇተኛ ቋንቋ ተማሪዎቹ &#13;
የፈተና አንዴ የንባብ ፍጥነት የቡዴን አማካይ ውጤት 16.01 ከ20  ሲሆን የፈተና ሁሇት የንባብ &#13;
ፍጥነት የቡዴን አማካይ ውጤት 16.3 ሆኖ ተመዝግቧሌ፡፡ ይህም በተጠኚዎቹ ዘንዴ ሌክ እንዯ አንብቦ &#13;
መረዲቱ ሁለ አበረታች የንባብ ፍጥነት አሇ ሇማሇት የሚያስችሌ ነው፡፡ በሁሇት የፈተና አውድች &#13;
በተዯጋጋሚ በተወሰዯው መረጃ ትንተና እንዯተረጋገጠው በተጠኚዎቹ አንብቦ የመረዲት ችልታ እና &#13;
የንባብ ፍጥነት መካከሌ ቀጥተኛ በሆነ መንገዴ በባሇ ሁሇት ጫፍ ትይዩ የሆነ ከፍተኛ አዎንታዊ &#13;
ተዛምድ (rxy 0.767) እና (rxy 0.775) እንዯሚታይ እስታቲስቲካዊ መረጃው ያመሇክታሌ፡፡ ይህም ማሇት &#13;
የተጠኚዎቹ የአንብቦ መረዲት ችልታ ሲጨምር በዚያው ሌክ የንባብ  ፍጥነታቸውም መጨመር &#13;
እንዯሚያሳይ ተረጋግጧሌ፡፡ የጥናቱን ግኝቶች መሰረት በማዴረግም የአማርኛ ቋንቋ መምህራን &#13;
ሇሁሇተኛ ቋንቋ ተማሪዎች የሚመጥኑ የንባብ ፍጥነትና አቀሊጥፎ የማንበብ ብሌሃቶችን አቅዯው ስራ &#13;
ሊይ በማዋሌ የተማሪዎቻቸውን የማንበብ ፍጥነት፣ አቀሊጥፎ የማንበብ ብቃት እንዱሁም አንብቦ &#13;
የመረዲት ችልታ ሇማሻሻሌ ያሊሰሇሰ ዴጋፍ ቢያዯርጉሊቸው መሌካም እንዯሆነ ተጠቁሞ ጥናቱ &#13;
ተጠቃሎሌ፡፡
</description>
<pubDate>Tue, 27 Jun 2023 00:00:00 GMT</pubDate>
<guid isPermaLink="false">https://repository.ju.edu.et//handle/123456789/9850</guid>
<dc:date>2023-06-27T00:00:00Z</dc:date>
</item>
<item>
<title>ሂዯት-ተኮር የመጻፌ ትምህርት አቀራረብ የተማሪዎችን የመጻፌ ክሂሌ ሇማሻሻሌ  ያሇው ሚና (በ 10ኛ ክፌሌ ተማሪዎች ተተኳሪነት)</title>
<link>https://repository.ju.edu.et//handle/123456789/9848</link>
<description>ሂዯት-ተኮር የመጻፌ ትምህርት አቀራረብ የተማሪዎችን የመጻፌ ክሂሌ ሇማሻሻሌ  ያሇው ሚና (በ 10ኛ ክፌሌ ተማሪዎች ተተኳሪነት)
ማስረሻ ብዙነህ; ማንያሇው አባተ; ጥበቡ ሽቴ
ይህ ጥናት ዋነኛ አሊማ አዴርጎ የተነሳው ሂዯት-ተኮር የመጻፌ ትምህርት አቀራረብ &#13;
የተማሪዎችን የመጻፌ ክሂሌ ሇማሻሻሌ የሚኖረውን ሚና መፇተሸ ነው፡፡ ጥናቱም ከፉሌ &#13;
ፌትነታዊ ሲሆን የተካሄዯውም በሜራ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት ነው፡፡ በትምህርት ቤቱ &#13;
ከሚገኙ ተማሪዎች መካከሌ የአስርኛ ክፌሌ ተማሪዎችን በዓሊማ ተኮር የእጣ ንሞና ስሌት &#13;
ከተመረጡ በኋሊ መዯበኛ ትምህርቱን በአጥኝው የሚማሩ ሁሇት ክፌሌ ተማሪዎች በቅዴመ &#13;
ትምህርት ፇተናው ተሳትፇዋሌ፡፡ የሁሇቱም ክፌሌ ተማሪዎች በቅዴመ ትምህርት ፇተናው &#13;
ተቀራራቢ ውጤት በማስመዝገባቸው በተራ የእጣ ንሞና አንዯኛውን ክፌሌ የሙከራ ቡዴን &#13;
ላሊኛውን ዯግሞ የቁጥጥር ቡዴን ሆኖ በጥናቱ ውስጥ እንዱሳተፌ ተዯርጓሌ፡፡ በመረጃ &#13;
መሰብሰቢያነትም ሇጥናቱ አስፇሊጊ የመረጃ መሰብሰቢያ ዘዳ ፇተና ሆኖ በመገኘቱ በፇተና &#13;
አማካኝነት መረጃው ተሰብስቧሌ፡፡ ፇተናው ቅዴመ ትምህርትና ዴህረ ትምህርት ፇተናን &#13;
ያካተተ ነው፡፡ ቅዴመ ትምህርት ፇተናው የተሰጠበት ዓሊማ ተማሪዎች በተጠቀሱት ዘዳዎች &#13;
ትምህርት ከመከታተሊቸው በፉት ያሊቸው የመጻፌ ክሂሌ ዯረጃ ተቀራራቢ መሆን አሇመሆኑን &#13;
ሇመፇተሸ ሲሆን የዴህረ ትምህርት ፇተናው የተሰጠበት አሊማ ዯግሞ የሙከራና የቁጥጥር &#13;
ቡዴን ሆነው የተመረጡት ተማሪዎች በተሇያዩ የማስተማርያ ዘዳዎች የመጻፌ ክሂሌን &#13;
ከተማሩ በኋሊ በመካከሊቸው ጉሌህ ሌዩነት መኖር አሇመኖሩን ሇመፇተሽ ነው፡፡ መተንተኛ &#13;
ዘዳውን በተመሇከተ ዲግም ሌኬት ናሙና ቲ ቴስት (Paired sample T test) እና የሁሇት &#13;
ባዕዴ ናሙናዎች ጥናት ቲ ቴስት (Independent Samples T test) የትንተና ዘዳዎች &#13;
ተመርጠው በ “SPSS” የተሰሊ ሲሆን በተገኘው ውጤት መሰረትም በቅዴመ ትምህርት &#13;
ፇተና ተቀራራቢ አማካይ ውጤቶች ያስመዘገቡ ቡዴኖች በዴህረ ትምህርት ፇተናው  &#13;
የሙከራ ቡዴኑ ተማሪዎች ከቁጥጥር ቡዴኑ ተማሪዎች ጉሌህ የሆነ ሌዩነት አሳይተዋሌ፡፡ &#13;
(P= &lt;0.05) ይህም ውጤት ሂዯት ተኮር የመጻፌ ክሂሌ ትምህርት አቀራረብ የተማሪዎችን &#13;
የመጻፌ ክሂሌ ከማሻሻሌ አኳያ ጉሌህ አስተዋጽኦ እንዲሇው ሉጠቁም ችሎሌ፡፡
</description>
<pubDate>Tue, 27 Jun 2023 00:00:00 GMT</pubDate>
<guid isPermaLink="false">https://repository.ju.edu.et//handle/123456789/9848</guid>
<dc:date>2023-06-27T00:00:00Z</dc:date>
</item>
<item>
<title>በአጭር ሌቦሇዴ ቅንጫቢዎች ማስተማር የተማሪዎችን  የጽህፇት ክሂሌእና ፌሊጎትን ሇማዲበር ያሇው ሚና፣ በአሰንዲቦ  ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት በ10ኛ ክፌሌ ተተኳሪነት</title>
<link>https://repository.ju.edu.et//handle/123456789/9795</link>
<description>በአጭር ሌቦሇዴ ቅንጫቢዎች ማስተማር የተማሪዎችን  የጽህፇት ክሂሌእና ፌሊጎትን ሇማዲበር ያሇው ሚና፣ በአሰንዲቦ  ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት በ10ኛ ክፌሌ ተተኳሪነት
ውባሇም አዱሱ; ምህረት ሳዲሞ; ጥበቡ ሽቴ
የዙህ ጥናት ዋና ዓሊማ በአጭር ሌቦሇዴ ቅንጫቢዎች አማርኛ ቋንቋን በማስተማር &#13;
የተማሪዎችን የመጻፌ ችልታ እና ፌሊጎት ሇማሻሻሌ ያሇውን ሚና በአሰንዲቦ ሁሇተኛ ዯረጃ &#13;
ትምህርት ቤት የአስረኛ ክፌሌ ተማሪዎችን ተተኳሪ በማዴረግ መመርመር ነው፡፡ አሊማውን &#13;
ከግብ ሇማዴረስ ከፉሌ ሙከራዊ የሚባሇውን የምርምር ንዴፌ ተጠቅሟሌ፡፡ በአጭር ሌቦሇዴ &#13;
ቅንጫቢዎች አማርኛ ቋንቋን በማስተማር እና ከአጭር ሌቦሇዴ ቅንጫቢ ላሊ በሆነ ዗ዳ &#13;
በማስተማር ሁሇቱን ቡዴኖች በቁጥጥርና በሙከራ በመመዯብ ሇአራት ሳምንታት እንዱማሩ &#13;
ተዯረጓሌ፡፡ የጥናቱ ተሳታፉዎች በአሰንዲቦ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት በ2015 ዓ.ም &#13;
ትምህርታቸውን በመከታተሌ ሊይ ካለ የ10ኛ ክፌሌ ተማሪዎች መካከሌ በዕዴሌ ሰጪ ንሞና &#13;
ከተመረጡ ሁሇት የመማሪያ ክፌልች በ10ኛB እና በ10ኛD ክፌሌ ያለ ተማሪዎች ሊይ ጥናቱ &#13;
ተዯርጓሌ፡፡ ከተሳታፉዎች የመጻፌ ክሂሌ ችልታን ሇመመ዗ን በቅዴመና በዴህረ ትምህርት &#13;
ፇተና መረጃ  ተሰብስቧሌ፡፡ መረጃዎችም በአማካይ ውጤት፣ በመዯበኛ ሌይይት፣ በባዕዴ &#13;
ናሙና ቲ-ቴስት በገሇፃና ዴምዲሜያዊ ስታትስቲክስ ተተንትኖ የሚከተሇው ውጤት ተገኝቷሌ፡፡ &#13;
በቅዴመና ዴህረ ትምህርት ፇተና አማካይ ውጤቶች መካከሌ በስታቲስቲክስ ጉሌህ ሌዩነት &#13;
መታየቱ (p&lt;0.05) የአጭር ሌቦሇዴ ቅንጫቢዎችን ተጠቅሞ ቋንቋን ማስተማር የተማሪዎችን &#13;
የመጻፌ ችልታ እንዯሚያሻሽሌ ሇመረዲት ተችሎሌ፡፡ የጽሁፌ መጠይቅ እንዱሞለ &#13;
ተዯርጓሌ፡፡ይህም በአጭር ሌቦሇዴ ቅንጫቢ እና በተሇመዯው አቀራረብ ቋንቋን ማስተማር &#13;
ምክንያት በተማሪዎች የመጻፌ ፌሊጎት (ተነሳሽነት) ሊይ ሌዩነት እንዯሚያሳይ ሇመረዲት &#13;
ተችሎሌ፡፡ ከጽሁፌ መጠይቁ ውጤትም የአጭር ሌቦሇዴ ቅንጫቢ በማስተማሪያነትበመጠቀም &#13;
ቋንቋን ማስተማር የተማሪዎችን የመጻፌ ፌሊጎት እንዯሚያሻሽሌ (እንዯሚጨምር) ሇመገን዗ብ &#13;
ተችሎሌ፡፡ &#13;
በአጠቃሊይ የጥናቱ ትንተና ውጤት የተማሪዎችን የመጻፌ ችልታ ሇማሻሻሌና የመጻፌ ፌሊጎት &#13;
ሇማጎሌበት ሇተማሪዎች የሚቀርቡ የቋንቋ ትምህርቶች የአጭር ሌቦሇዴ ቅንጫቢዎችን መሰረት &#13;
ያዯረጉ (በአጋዥነት የሚጠቀሙ) ቢሆኑ የተሻሇ ውጤት ሉገኝ እንዯሚችሌ አመሌክቷሌ፡፡
</description>
<pubDate>Sun, 18 Jun 2023 00:00:00 GMT</pubDate>
<guid isPermaLink="false">https://repository.ju.edu.et//handle/123456789/9795</guid>
<dc:date>2023-06-18T00:00:00Z</dc:date>
</item>
<item>
<title>የረጅም ሌቦሇዴ ቅንጫቢዎችን ተጠቅሞ ጽህፇትን ማስተማር የመጻፌ ክሂሌን  ሇማዲበር ያሇው ሚና</title>
<link>https://repository.ju.edu.et//handle/123456789/9740</link>
<description>የረጅም ሌቦሇዴ ቅንጫቢዎችን ተጠቅሞ ጽህፇትን ማስተማር የመጻፌ ክሂሌን  ሇማዲበር ያሇው ሚና
ሀብታም አበባው; ማንያሇው አባተ; ለማ ንጋቱ
የዚህ ጥናት ዋና አሊማ የረጅም ሌቦሇዴ ቅንጫቢዎችን ተጠቅሞ ጽህፇትን ማስተማር &#13;
የመጻፌ ክሂሌን ሇማዲበር ያሇውን ሚና መፇተሽ ነው፡፡ ጥናቱ የተካሄዯው በጅማ ዞን ጅማ &#13;
ከተማ በሚገኘው በሰጦ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት የሚማሩ የአስረኛ ክፌሌ ተማሪዎች &#13;
ሊይ ነው፡፡ ይህ ትምህርት ቤት የተመረጠው በአመች የንሞና ዘዳ ነው፡፡ ጥናቱ ከፉሌ &#13;
ሙከራዊ በመሆኑ ሇዚህ ያመች ዘንዴ ካለት ዘጠኝ ክፌልች ሁሇቱን በቀሊሌ የእጣ ንሞና &#13;
ዘዳ በመምረጥ የ10ኛA ክፌሌ ተማሪዎች የሙከራ ቡዴን የ10B ክፌሌ ዯግሞ የቁጥጥር &#13;
ቡዴን ሆነው ተመርጠዋሌ፡፡ የጥናቱን አሊማ ከግብ ሇማዴረስ ሁሇት የመረጃ መሰብሰቢያ &#13;
ዘዳዎች ተግባራዊ ሲሆኑ እነሱም ፇተና እና የጽሁፌ መጠይቅ ናቸው፡፡ ዋነኛ የመረጃ &#13;
መሰብሰቢያ መሳሪያ በመሆን ያገሇገሇው ፇተና ሲሆን ቅዴመ ትምህርት ፇተና እና ዴህረ &#13;
ትምህርት ፇተና ሇሁሇቱም ቡዴኖች ተሰጥተዋሌ፡፡ ቅይጥ የመረጃ መተንተኛ ዘዳን &#13;
በመጠቀም ከፇተና እና ከጽሁፌ መጠይቅ የተገኙ መረጃዎች ተተንትነዋሌ፡፡ የቅዴመ &#13;
ትምህርት ፇተናው ውጤት በነጻ ናሙና ቲ ቴስት ተፇትሾ የተገኘው ውጤት 0.64 ሲሆን &#13;
P= 0.52 (P&gt;0.05) በመሆኑ ሁሇቱም ቡዴኖች በቅዴመ ትምህርት ፇተና ጉሌህ ሌዩነት &#13;
የላሊቸው መሆኑ ተረጋግጧሌ፡፡ የዴህረ ትምህርት ፇተናው ዯግሞ በነጻ ናሙና ቲ ቴስት &#13;
ተፇትሾ የቲ ዋጋ 5.78 ሲሆን P= 0.043 (p&lt;0.043) በመሆኑ ሁሇቱ ቡዴኖች ጉሌህ &#13;
ሌዩነት አሳይተዋሌ፡፡ ይህ የሚያሳየው የረጅም ሌቦሇዴ ቅንጫቢዎች የመጻፌ ክሂሌን &#13;
ሇማዲበር አስተዋጽኦ እንዲሊቸው ነው፡፡ በሙከራ ቡዴን ተማሪዎች የተሞሊው መጠይቅ &#13;
ውጤት እንዯሚያሳየው ተጠኝዎች ጽህፇትን በረጅም ሌቦሇዴ ቅንጫቢዎች መማራቸው &#13;
የመጻፌ ክሂሊቸውን እንዲዲበረሊቸው ገሌጸዋሌ፡፡ ከተገኘው ውጤት በመነሳት በረጅም &#13;
ሌቦሇዴ ቅንጫቢዎች ጽህፇትን ማስተማሩ ተጠናክሮ ቢቀጥሌ የሚሌ አስተያየት &#13;
ተሰንዝሯሌ፡፡
</description>
<pubDate>Sun, 11 Jun 2023 00:00:00 GMT</pubDate>
<guid isPermaLink="false">https://repository.ju.edu.et//handle/123456789/9740</guid>
<dc:date>2023-06-11T00:00:00Z</dc:date>
</item>
</channel>
</rss>
