ጠይባ አንሙት; ማንያሇው አባተ; ሏብታሙ እንግዲው
(2011-11-07)
ይህ ጥናት ያተኮረው በአማራ ክሌሌ በሰሜን ጎንዯር ዞን አሇፋ ወረዲ የሚገኙት የሳርካ ሴቶች
ሚስጥራዊ ቋንቋ አጠቃቀም ምንነትና ማህበራዊ ፋይዲ ትንተና ሊይ ነው፡፡ ጥናቱን በተሳካ ሁኔታ
ከዲር ሇማዴረስ የተከተሇው ዘዳ ገሊጭ ተንታኝ ጥናታዊ ስሌት ነው፡፡ አጥኝዋ ናሙናዎችን
ሇመምረጥ የተጠቀመችው አሊማ ተኮር የናሙና ዘዳንና ጓዴ ጠቆም ዘዳ
ናቸው፡፡ ...