Jimma University Open access Institutional Repository

በ9ኛ እና 10ኛ ክፌሌ የአማርኛ መማሪያ መጽሀፌ ውስጥ የቀረቡት የቃሊት ትምህርት ይዘት አቀራረብ ግምገማ

Show simple item record

dc.contributor.author ጌታሁን አያና
dc.contributor.author ማንያሇው አባተ
dc.contributor.author ጥበቡ ሽቴ
dc.date.accessioned 2021-12-30T07:35:26Z
dc.date.available 2021-12-30T07:35:26Z
dc.date.issued 2011-11-08
dc.identifier.uri https://repository.ju.edu.et//handle/123456789/5992
dc.description.abstract የዚህ ጥናት ዓሊማ በሀገር አቀፌ ዯረጃ ሇ9ኛ እና 10ኛ ክፌሌ ተማሪዎች የተዘጋጁት የአማርኛ መማሪያ መጻህፌት የቃሊት ትምህርት ይዘት አቀራረብ ቃሊትን ከማስተማር አኳያ ያሊቸውን ብቃት መፇተሽ ነው፡፡ ጥናቱን ከግብ ሇማዴረስም የተሇያዩ ምሁራን ስሇቃሊት ትምህርት ይዘት አቀራረብ ባነሷቸው ንዴፇ ሀሳባዊ መስፇርቶችና መርሆች ሊይ በመመርኮዝ አጥኚው በመማሪያ መጽሀፍቹ ሊይ የሠነዴ ፌተሻ ማዴረግና እና በአጋዥነትም አማርኛ ቋንቋ ትምህርት በማስተማር ብዙ ሌምዴ ያሊቸውን መምህራን ቃሇ መጠይቅ ማዴረግን በመረጃ መሰብሰቢያነት ተጠቅሟሌ፡፡ የጥናቱ ውጤት እንዯጠቆመው ሇትምህርት እርከኑ የሚመጥኑ ቃሊት መረጣ የተከናወነው በመስኩ ምሁራን ሇዚህ ተግባር እንዱውለ ከተሰነዘሩ መስፇርቶች የሚከተለትን ብቻ በመጠቀም ነው፡፡ እነዚህም የቃሊት የፌቺ ሽፊን መስፇርት፣ የተማሪዎችን ፌሊጎትና የትምህርት ዯረጃ መሠረት ያዯረገ መስፇርት፣ ባህሊዊ ተሊውጦን መሠረት ያዯረገ መስፇርት እንዱሁም የቃለን ተስተማሪነት የተመሇከተ ነው፡፡ ላሊው የቃሊት ዴግግሞሽ መጠንን መሠረት ያዯረገ መስፇርት ብዙም ትኩረት አሌተዯረገበትም፡፡ ይህ ዯግሞ በመጽሀፍቹ የቃሊት ትምህርት ሊይ አለታዊ ተፅዕኖ እንዲሳዯረ በጥናቱ ተዯርሶበታሌ፡፡ በዚህም የቃሊት የከታች ተከታች የፌች ግንኙነትን የተመሇከቱ ይዘቶች በተተኳሪ መጽሀፍቹ ውስጥ አሌተካተቱም፡፡ በላሊ በኩሌ በሁሇቱም መማሪያ መጽሀፍች የጥምር ቃሊት ሇመረዲትና አፌሌቆ ሇመጠቀም በሚያስችሌ መሌክ አሇመቅረባቸውን፣ የቃሊት ትምህርቱ በተሇይ በ9ኛ ክፌሌ የአማርኛ ቋንቋ መማሪያ መጽሀፌ ውስጥ ከማዲመጥ ክሂሌ ጋር እንዱሁም 10ኛ ክፌሌ የአማርኛ ቋንቋ መማሪያ መጽሀፌ ውስጥ ከንግግርና ከማዲመጥ ክሂሌ ጋር ተጣምረው አሇመቅረባቸውንና የመዝገበ ቃሊትን አጠቃቀም ጥበብ እንዱያውቁ የሚያግዙ መሌመጃዎች በጥራትና በበቂ መጠን አሇመካተታቸውን ጥናቱ ጠቁሟሌ፡፡በመጨረሻም ጥናቱ የመማሪያ መጽሀፍቹ የቃሊት ትምህርት ይዘት አቀራረብ ችግሮችን ሇመቅረፌ ያስችሊለ ያሊቸውን አስተያየቶች ሰንዝሯሌ፡ en_US
dc.language.iso en_US en_US
dc.title በ9ኛ እና 10ኛ ክፌሌ የአማርኛ መማሪያ መጽሀፌ ውስጥ የቀረቡት የቃሊት ትምህርት ይዘት አቀራረብ ግምገማ en_US
dc.type Thesis en_US


Files in this item

This item appears in the following Collection(s)

Show simple item record

Search IR


Browse

My Account