Jimma University Open access Institutional Repository

በየምሳ ቋንቋ አፊቸውን የፇቱ ተማሪዎች በአማርኛ ቋንቋ ዴርሰት ሲፅፈ የሚፇፅሟቸው ሰዋስዋዊ ስህተቶችና የስህተት ምንጮች ትንተና

Show simple item record

dc.contributor.author ዘሇቃ ካሳ
dc.contributor.author ጥበቡ ሽቴ
dc.contributor.author ጌታቸው አንተነህ
dc.date.accessioned 2022-01-10T10:48:01Z
dc.date.available 2022-01-10T10:48:01Z
dc.date.issued 2021-06-10
dc.identifier.uri https://repository.ju.edu.et//handle/123456789/6041
dc.description.abstract ይህ ጥናታዊ ጽሁፍ በየምሳ ቋንቋ አፊቸውን የፇቱ ተማሪዎች በአማርኛ ቋንቋ ዴርሰት ሲፅፈ የሚፇፅሟቸው ሰዋስዋዊ ስህተቶችና የስህተት ምንጮች ትንተና በሚሌ የቀረበ ነው፡፡ የጥናቱ ዓብይ ዓሊማም በየምሳ ቋንቋ አፊቸውን የፇቱ በሳጃ ሁሇተኛ ዯረጃ አስረኛ ክፍሌ የሚማሩ ተማሪዎች በአማርኛ ቋንቋ ዴርሰት ሲጽፈ የሚፇፅሟቸው ሰዋስዋዊ ስህተቶችና የስህተታቸውን ምንጮች የስህተት ትንተና ዘዳን ተጠቅሞ መመርመር ነው፡፡ ጥናቱ ከአጠናን ዘዳዎች ቅይጥ የምርምር ዘዳን በመጠቀም መጠናዊ ምርምርና አይነታዊ የምርምር ስሌትን በመጠቀም ተካሄጿሌ፡፡ የጥናቱን ዓሊማዎች ሇማሳካትም ከመረጃ መሰብሰቢያ ዘዳዎች መካከሌ ተማሪዎችን ዴርሰት ማጻፍ፣ የጽሁፍ መጠይቅ እና ቃሇ መጠይቅ ጥቅም ሊይ ውሇዋሌ፡፡ ዴርሰቱ በየምሳ ቋንቋ አፊቸውን የፇቱ ተማሪዎች በአማርኛ ቋንቋ ዴርሰት ሲፅፈ የሚፇፅሟቸው ሰዋስዋዊ ስህተቶችና መጠናቸውን ሇመሇየት መረጃዎች የተሰበሰቡበት ዘዳ ነው፡፡ የጽሁፍ መጠይቅ እና ቃሇ መጠይቁ በየምሳ ቋንቋ አፊቸውን የፇቱ ተማሪዎች በአማርኛ ቋንቋ ዴርሰት ሲፅፈ ሇሚፇፅሟቸው ሰዋስዋዊ ስህተቶች ምንጮቻቸው ምን ምን እንዯ ሆኑ መረጃዎችን ሇመሰብሰብ ጥቅም ሊይ ውሇዋሌ፡፡ በጥናቱ ተተኳሪ ተማሪዎች የተጻፇው ዯርሰት ውስጥ የተገኙ ስህተቶች በሶስት en_US
dc.language.iso other en_US
dc.title በየምሳ ቋንቋ አፊቸውን የፇቱ ተማሪዎች በአማርኛ ቋንቋ ዴርሰት ሲፅፈ የሚፇፅሟቸው ሰዋስዋዊ ስህተቶችና የስህተት ምንጮች ትንተና en_US
dc.type Thesis en_US


Files in this item

This item appears in the following Collection(s)

Show simple item record

Search IR


Browse

My Account