Jimma University Open access Institutional Repository

በሸካ ዞን የኪ ወረዲ በኩቢጦ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት በሸክኛ ቋንቋ አፊቸውን የፇቱ የ9ኛ ክፍሌ ተማሪዎች በአማርኛ ቋንቋ ዴርሰት ሲፅፈ የሚፇፅሟቸው ስህተቶች እና የስህተት ምንጮች ትንተና

Show simple item record

dc.contributor.author አሰጋሽ ዘሇቀ
dc.contributor.author ምህረት ሳዲም
dc.contributor.author ዯመሊሽ መንግስቱ
dc.date.accessioned 2022-02-15T08:24:04Z
dc.date.available 2022-02-15T08:24:04Z
dc.date.issued 2014
dc.identifier.uri https://repository.ju.edu.et//handle/123456789/6246
dc.description.abstract የዚህ ጥናት አብይ ዓሊማ በኩቢጦ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት በሸክኛ ቋንቋ አፊቸዉን የፇቱ የ9ኛ ክፍሌ ተማሪዎች በአማርኛ ቋንቋ ዴርሰት ሲጽፈ የሚፇጽሟቸዉን ስህተቶች መሇየትና ሇስህተቶቹ መፇጸም ምክንያት የሆኑ ምንጮችን መጠቆምና ማብራራት ነዉ፡፡ ጥናቱም በረዴፊዊ ናሙና ዘዳ 40 ተማሪዎችን አካቷሌ፡፡ ሇጥናቱም አስፇሊጊዉን መረጃ ሇማግኘት በተጠኚ ተማሪዎቹ በሁሇት ዙር 64 ዴርሰቶች ተጽፇዋሌ ፡፡በተጨማሪም ተማሪዎቹ የጽሁፍ መጠይቆችን ሲሞለ የአማርኛ ቋንቋ መምህራን ዯግሞ የቃሇ መጠይቆችን ሞሌተዋሌ፡፡በዚሁም መሰረት ተጠኚ ተማሪዎቹ በጻፏቸዉ ዴርሰቶች ዉስጥ የፇጸሟቸዉ ስህተቶች ታዉቀዋሌ ፡፡ይኸዉም ጠቅሊሊ የስህተት ብዛት 1498 ሲሆን ከእነዚህ ዉስጥ የቋንቋ አጠቃቀም 941፣የቋንቋ አወቃቀር 174፣የስረዓተ ነጥብ አጠቃቀም 353 መሆኑ ታዉቋሌ፡፡ ተማሪዎቹ ከጻፈት ዴርሰቶችና ከሞለት የጽሁፍ መጠይቆች እንዱሁም መምህራን ከሞለት ቃሇ መጠይቅ በመነሳት የስህተት ምንጮች ተገምተዋሌ፡፡ እነርሱም የዉስጠ ቋንቋ ተጽዕኖ ፣ የአፍ መፍቻ ቋንቋ ተጽዕኖ እና የመማር ማስተማር ሂዯት ዴክመቶችና የማስተማሪያ መሣሪያዎች አዘገጃጀት ክፍተት ናቸዉ፡፡በጥናቱ ዉጠት ሊይ በመመርኮዝም ከአፍ መፍቻ ቋንቋና ዉስጠ ቋንቋ ተጽዕኖ ሉታዯጉ የሚችለ መሌመጃዎች ትኩረት ቢሰጣቸዉ የተሻሇ ይሆናሌ፡፡ተማሪዎች ከተሇያዩ የመረጃ ምንጮች ሀሳብ ሰብስቦ በመፃፍ በተሇያዩ አጋጣሚዎች የማቅረብ ሌምዴ እንዴኖራቸዉ ቢዯረግም ይመረጣሌ፡፡በተጨማሪም የፅህፇት ማሇማመጃዎቹ ከዴምፆች አሰዲዯር፣ከቃሊት፣ከሀረጋትና ዏረፍተ ነገሮች አቀነጃጀት ጋር የሥርዓተ ነጥቦችን አጠቃቀም አፅንኦት ቢሰጡ ስህተቶችንና ምንጮቻቸዉን መቀነስ ይቻሌ ይሆናሌ የሚለ መፍትሄዎች ተገምተዋሌ፡፡ en_US
dc.language.iso en_US en_US
dc.title በሸካ ዞን የኪ ወረዲ በኩቢጦ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት በሸክኛ ቋንቋ አፊቸውን የፇቱ የ9ኛ ክፍሌ ተማሪዎች በአማርኛ ቋንቋ ዴርሰት ሲፅፈ የሚፇፅሟቸው ስህተቶች እና የስህተት ምንጮች ትንተና en_US
dc.type Thesis en_US


Files in this item

This item appears in the following Collection(s)

Show simple item record

Search IR


Browse

My Account