Jimma University Open access Institutional Repository

በአማርኛ ቋንቋ መማሪያ መጽሏፌ ውስጥ የመናገር ክሂሌ ይዘቶች የክፌሌ ውስጥ አተገባበር ግምገማ (በሞረትና ጅሩ ወረዲ 9ኛ ክፌሌ ተተኳሪነት)

Show simple item record

dc.contributor.author አሊዩ ዯሳሇኝ
dc.contributor.author ማንያሇው አባተ
dc.contributor.author ጥበቡ ሽቴ
dc.date.accessioned 2022-02-24T13:36:49Z
dc.date.available 2022-02-24T13:36:49Z
dc.date.issued 2014
dc.identifier.uri https://repository.ju.edu.et//handle/123456789/6491
dc.description.abstract ይህ ጥናት በዘጠነኛ ክፌሌ የአማርኛ ቋንቋ መማሪያ መፅሏፌ ውስጥ የመናገር ክሂሌ አቀራረብና የክፌሌ ውስጥ አተገባበር ግምገማ በሚሌ ርእስ የተጠና ሲሆን የጥናቱ ዓሊማም በዘጠነኛ ክፌሌ የአማርኛ ቋንቋ መማሪያ መፅሏፌ ውስጥ የመናገር ክሂሌ ትምህርት ይዘቶች አቀራረብና የክፌሌ ውስጥ አተገባበር መገምገም ነው፡፡ሇዚህም ጥናቱ አይነታዊ ምርምርን በዋናነት መጠናዊ ምርምርን በዯጋፉነት ተጠቅሟሌ፡፡ተጠኝዎቹም በእነዋሪ ሚሉኒዬም መሰናድ እና አጠቃሊይ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት፣በጅሁር አጠቃሊይ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት በ2013 ዓ.ም በዘጠነኛ ክፌሌ የአማርኛ ቋንቋን በማስተማር ሊይ ያለትን ሁሇት ወንዴ መምህራንና ሁሇት ሴት መምህራንን በዴምሩ አራት መምህራንን በጠቅሊይ ንምና ዘዳ በመጠቀም ተመርጠዋሌ፡፡እንዱሁም ከሁሇቱም ትምህርት ቤቶች ወንዴ 150 ተማሪዎች እና ሴት 172 ተማሪዎች በዴምሩ 322 ተማሪዎች በቀሊሌ የእጣ ንሞና ዘዳ በመጠቀም ተመርጠው የፅሁፌ መጠይቁን እንዱሞለ ተዯርጓሌ ፡፡ሇጥናቱ መረጃ መሰብሰቢያነት የዋሇው በዋናነት የክፌሌ ውስጥ ምሌከታ ሲሆን መረጃውን የበሇጠ ተአማኒት እንዱኖረው ከምሌከታ በተጨማሪ የመምህራን ቃሇመጠይቅና የፅሁፌ መጠይቅ ፣የተማሪዎች የፅሁፌ መጠይቅ እንዱሁም ሰነዴ ፌተሻ በጥቅም ሊይ ውሎሌ፡፡የተሰበሰቡት መረጃዎችም ከመናገር ክሂሌ ትምህርት ይዘቶች አቀራረብ፣ሌምምዴ፣አፌሌቆትና ምጋቤ ምሊሽ አንፃር ተተንትነዋሌ፡፡የጥናቱ ውጤትም መምህራን ሇዯረጃው በተዘጋጀው የአማርኛ ቋንቋ መማሪያ መፃሕፌት ውስጥ የመናገር ክሂሌ ትምህርት ይዘቶችን መሰረት በማዴረግ እንዯሚተገብሩ ሇመረዲት ተችሎሌ፡፡ ሆኖም ግን አንዲንዴ ቦታዎች ሊይ የተማሪዎችን የትምህርት ዯረጃ ያሊገናዘበ ይዘቶች እንዲለት ሇመረዲት ተችሎሌ፡፡እንዱሁም መምህራን ሇመናገር ክሂሌ ትምህርት ሰፉ ትኩረት ያሇመስጠት እና ይዘትን በመመረጥ የተማሪዎችን የትምህርት ዯረጃ ያማከሇ ያሇመሆን፣ተማሪዎች ሌምምዴ ካዯረጉ በኋሊ ሀሳባቸውን በነፃነት እንዱናገሩ የማነሳሳቱን ተግባር ባሇመወጣታቸው የመናገር ክሂሌ በሚፇሇገው ዯረጃ እንዲሌዯረሰ ጥናቱ አመሊክቷሌ፡፡በመጨረሻም ማጠቃሇያና የመፌትሔ ሀሳቦች ተገሌፀዋሌ፡፡ en_US
dc.language.iso en_US en_US
dc.title በአማርኛ ቋንቋ መማሪያ መጽሏፌ ውስጥ የመናገር ክሂሌ ይዘቶች የክፌሌ ውስጥ አተገባበር ግምገማ (በሞረትና ጅሩ ወረዲ 9ኛ ክፌሌ ተተኳሪነት) en_US
dc.type Thesis en_US


Files in this item

This item appears in the following Collection(s)

Show simple item record

Search IR


Browse

My Account