Jimma University Open access Institutional Repository

በኦሮምኛ አፌ-ፇት ተማሪዎች በአማርኛ ቋንቋ አንቀጽ ሲጽፈ የሚፇጽሟቸው ስህተቶች እና የስህተት ምንጮች ትንተና

Show simple item record

dc.contributor.author ቡሌቱ አበየዚዴ
dc.contributor.author ጥበቡ ሽቴ
dc.contributor.author ምህረት ሳዲሞ
dc.date.accessioned 2023-11-14T12:59:44Z
dc.date.available 2023-11-14T12:59:44Z
dc.date.issued 2015
dc.identifier.uri https://repository.ju.edu.et//handle/123456789/8869
dc.description.abstract የዚህ ጥናት ትኩረት በኦሮምኛ ቋንቋ አፊቸውን የፇቱ የ9ኛ ክፌሌ ተማሪዎች በአማርኛ ቋንቋ አንቀጽ ሲጽፈ የሚፇጽሟቸው ስህተቶች ትንተና ሊይ ነው፡፡ ጥናቱ የተከተሇው የአጠናን ዘዳ ተንታኝ (analytiical) ጥናታዊ ዘዳ ነው፡፡ ጥናቱ በአመቺ ንሞና ዘዳ በተመረጡት ዱምቱ ቁጥር አንዴ እና ዱምቱ ቁጥር ሁሇት ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች የ9ኛ ክፌሌ ተማሪዎች ሊይ አተኩሯሌ፡፡ የጥናቱ ተተኳሪ የተዯረጉት በ2015ዓ.ም. የትምህርት ዘመን በሁሇቱ ተተኳሪ ትምህርት ቤቶች በስምንት መማሪያ ክፌልች ውስጥ ትምህርታቸውን ከሚከታተለ 481 ተማሪዎች መካከሌ በቀሊሌ የእጣ ንሞና መሰረት 30% የሚሆኑትን 145 /አንዴ መቶ አርባ አምስት/ ተማሪዎች ናቸው፡፡ በዚህ ጥናት ሁሇት የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎች ማሇትም ሁሇት ጊዜ የቀረበ የአንቀጽ መጻፌ ፇተና እና በጠቅሊሊው 20 ጥያቄዎች የቀረቡበት የጽሁፌ መጠይቅ ተግባራዊ ተዯርገዋሌ፡፡ የተሰበሰቡት መረጃዎች እርስ በርስ ተዯጋጋፉ በሆነ መሌኩ የተማሪዎቹን የአንቀጽ መጻፌ ስህተት አይነቶች፣ ብዛትና ተጠኚዎቹ አንቀጽ በመጻፌ ያለባቸውን ችግሮች አመሊክተዋሌ፡፡ በኦሮምኛ ቋንቋ አፊቸውን የፇቱት የዱምቱ ቁጥር አንዴ እና ዱምቱ ቁጥር ሁሇት ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች የ9ኛ ክፌሌ ተማሪዎች በአማርኛ ቋንቋ አንቀጽ ሲጽፈ በርካታ ስህተቶችን የሚፇጽሙ መሆናቸውን የጥናቱ ግኝት አመሊክቷሌ፡፡ በዚሁ መሰረት ተጠኚዎቹ በሁሇቱ ዙሮች ከፇጸሟቸው 4558 ስህተቶች መካከሌ በመጀመሪያው ዙር አንቀጽ 2446 (53.66%) በሁሇተኛው ዙር አንቀጽ 2112 (46.34%) ስህተቶች ተመዝግበዋሌ፡፡ ተማሪዎቹ በዴግግሞሽ የሚፇጽሟቸው ስህተቶች ጉሌህነት አንጻር በቅዯም ተከተሌ ሰዋሰዋዊ አገባብ አሇመጠበቅ፣ የፉዯሊት አጻጻፌ ስህተት፣ የቃሊትና የሀሳብ አመራረጥና አጠቃቀም ስህተት፣ የስርአተ-ነጥብ አጠቃቀም ስህተትና የሀሳብ አንዴነት ያሇመጠበቅ ስህተት መሆናቸው ተረጋግጧሌ፡፡ ተማሪዎቹ አንቀጽ ሲጽፈ ሇሚያጋጥሟቸው ስህተቶች ዋንኛ ምክንያቶች የግንዛቤ ማነስ /ስነሌቦናዊ ችግሮች/፣ ከማስተማሪያ ዘዳ እና ከአፌ መፌቻ ቋንቋ ጋር የተያያዙ ችግሮች እንዲለባቸው ቃኝቷሌ፡፡ በመጨረሻም የአማርኛ ቋንቋ የመጻፌ ስህተት ሇመቀነስ የሚረደ የመፌትሄ ሀሳቦች ተጠቁመው ጥናቱ ተጠቃሎሌ፡፡ en_US
dc.language.iso en_US en_US
dc.title በኦሮምኛ አፌ-ፇት ተማሪዎች በአማርኛ ቋንቋ አንቀጽ ሲጽፈ የሚፇጽሟቸው ስህተቶች እና የስህተት ምንጮች ትንተና en_US
dc.type Thesis en_US


Files in this item

This item appears in the following Collection(s)

Show simple item record

Search IR


Browse

My Account