Jimma University Open access Institutional Repository

ተማሪዎች ሇአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ያሊቸው አመሇካከት ከትምህርት ውጤታቸው ጋር ያሇው ተዚምድ (በ9ኛ ክፍሌ ተማሪዎች ተተኳሪነት)

Show simple item record

dc.contributor.author ሽብሬ ኃይለ
dc.contributor.author ለማ ንጋቱ
dc.contributor.author ጥበቡ ሽቴ
dc.date.accessioned 2025-06-18T08:58:56Z
dc.date.available 2025-06-18T08:58:56Z
dc.date.issued 2025-12-07
dc.identifier.uri https://repository.ju.edu.et//handle/123456789/9624
dc.description.abstract የዙህ ጥናት ዋና ዓሊማ ተማሪዎች ሇአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ያሊቸው አመሇካከት ከውጤታቸው ጋር ያሇውን ተዚምድ መመርመር ነው፡፡ ይህንን ዓሊማ ሇማሳካትም በኦሮሚያ ክሌሊዊ መንግስት፣ በቡኖ በዯላ ዝን፣ በጮራ ወረዲ በሚገኘው ጮራ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት በ2015 ዓ.ም በ9ኛ ክፍሌ ከሚማሩት ተማሪዎች ውስጥ 30 ወንዴ እና 30 ሴት በዴምሩ 60 ተማሪዎች በብዴግ ብዴግ የንሞና ዗ዳ ተመርጠው ተዚምዶዊ ጥናት ተከናውኗሌ፡፡ የጥናቱን ዓሊማዎች መሰረት ያዯረጉ መረጃዎች የተሰበሰቡ ሲሆን የጽሐፍ መጠይቅን በመጠቀም ተማሪዎቹ ሇአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ያሊቸው አመሇካከት ተፇትሿሌ፤ እንዱሁም በትምህርቱ ያሊቸው ውጤት በፇተና ተመዜኗሌ፡፡ ከጽሐፍ መጠይቁ እና ከፇተናው የተገኙት መረጃዎችም በፒርሰን ተዚምድ የማሳያ ስላት፣ በቀሊሌ ዴህረታዊ ትንበያ በቀሊሌ የናሙና ቲ-ቴስት እና በባእዴ የናሙናዎች ቲ ቴስት መተንተኛ ዗ዳዎች ተተንትነዋሌ፤ የትንተናው ውጤት እንዲመሇከተውም ተማሪዎቹ ሇአማርኛ ቋንቋ ባሊቸው አመሇካከትና በትምህርቱ ውጤታቸው መካከሌ አዎንታዊ ተዚምድ ያሇ ሲሆን የተዚምድ ዯረጃቸው ዯግሞ መካከሇኛ (P=0.59፣ R=0.07)፤ እንዱሁም አመሇካታቸው ውጤታቸውን ሇመተንበይ ያሇው ዴርሻ ጉሌህ እንዲሌሆነ ጥናቱ አረጋግጧሌ (R²=0.005፣ F=0.300፣ P<0.05)፤ በመጨረሻም የተማሪዎቹ አመሇካከትና ውጤት ከፆታ አንፃር ጉሌህ ሌዩነት እንዯላሊቸው የጥናቱ ውጤት አመሊክቷሌ (P=0.699>0.05)፡፡ በዙህ ውጤት መሰረትም የአማርኛ ቋንቋ መምህራን በተማሪዎች ውጤት ሊይ ተጽዕኖ ያሊቸውን ላልች ተሊውጦዎች በመመርመር ትኩረት ቢሰጡባቸውና ላልች አጥኚዎች በላልች አካባቢዎች ሊይ ተጨማሪ ጥናቶችን በማጥናት የዙህ ጥናት ውጤት ሰፉ ዓውዴ እንዱኖረው ቢያዯርጉ መሌካም እንዯሆነ አስተያየት ተሰጥቷሌ፡፡ en_US
dc.language.iso en en_US
dc.title ተማሪዎች ሇአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ያሊቸው አመሇካከት ከትምህርት ውጤታቸው ጋር ያሇው ተዚምድ (በ9ኛ ክፍሌ ተማሪዎች ተተኳሪነት) en_US
dc.type Thesis en_US


Files in this item

This item appears in the following Collection(s)

Show simple item record

Search IR


Browse

My Account