Abstract:
የዙህ ጥናት ዋና አሊማ ውጤት ተኮር የጽህፇት የማስተማሪያ ዳን ተጠቅሞ የመጻፍ ክሂሌን
ማስተማር የተማሪዎችን የመጻፍ ችልታ ሇማሳዯግ ያሇዉ አስተዋጽኦ መሇየት ነው፡፡ ጥናቱም
ከፉሌ ሙከራዊ ሲሆን ፤ የተካሄዯዉም በኦሮሚያ ክሌሌ በቡኖ በዯላ ዝን በበዯላ ከተማ
በሚገኘው በእንጊቢ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት ነው፡፡ በትምህርት ቤቱ ከሚገኙ ተማሪዎች
መካከሌ የአስረኛ ክፍሌ ተማሪዎች በአሊማ ተኮር የናሙና ስሌት ከተመረጡ በኋሊ ፤ በቀሊሌ
የእጣ ናሙና ስሌት በአንዴ መምህር ከሚማሩ ስዴስት ምዴብ ተማሪዎች በቀሊሌ የእጣ
ናሙና ስሌት ሁሇት ምዴቦች ከተሇዩ በኋሊ በተራ የእጣ ናሙና ስሌት አንደ የሙከራ ላሊኛዉ
የቁጥጥር ቡዴን ሆኖ በጥናቱ ውስጥ እንዱሳተፈ ተዯርጓሌ፡፡ በመረጃ መሰብሰቢያ ዳ ፇተና
ስራ ሊይ ዉሇዋሌ፡፡ ፇተናዉ ቅዴመ እና ዴህረ ፇተናን ያካተተ ነው፡፡ ቅዴመ ፇተናዉ
የተሰጠበት አሊማ ተማሪዎች ከሙከራ ጥናቱ በፉት ያሊቸዉን የመጻፍ ክሂሌ ውጤት
ተቀራራቢ መሆን አሇመሆኑን ሇመሇየት ሲባሌ ነዉ፡፡ የዴህረ ፇተናው አሊማ ዯግሞ የሙከራ
እና የቁጥጥር ቡዴን ሆነው የተመረጡት ተማሪዎች በተሇያዩ የማስተማሪያ ዳዎች የመጻፍ
ከሂሌን ከተማሩ በኋሊ በመካከሊቸው ጉሌህ ሌዩነት መኖር አሇመኖሩን ሇመሇየት ነው፡፡
ተተኳሪ የሆኑት ተማሪዎች ከመጻፍ ሌምምደ በፉትና በኋሊ ቅዴመ እና ዴህረ ትምህርት
ፇተና ተፇትነዋሌ፡፡ ሁሇቱም ቡዴኖች የተፇተኑትን ፇተና በባእዴና በጥንዴ ቲ-ቴስት ስላት
ተሰሌቶ ጉሌህ የሆነ ሌዩነት አሳይቷሌ፡፡በጥናቱ ግኝት መሰረት ውጤት ተኮር የጽህፇት
ማስተማሪያ ዳን ተጠቅሞ የተማሩት የሙከራዉ ቡዴን ተጠኚዎች ከቁጥጥር ቡዴን
ተጠኚዎች ዴህረ ትምህርት የመጻፍ ክሂሌ ፇተና ውጤት በ 8.0926 አማካይ ውጤት ብሌጫ
ማስመዜገባቸዉ፣ ብልም በባእዴና በጥንዴ ናሙናዎች ተሰሌቶ በሁሇቱ ቡዴኖች አማካይ
ውጤቶች መካከሌ ጉሌህ ሌዩነት መኖሩን ዉጤቱ (t=-2.799, df=60, p=0.001) አረጋግጧሌ፡፡
በዙህ መሰረት ውጤት ተኮር የመጻፍ የማስተማሪያ ዳን ተጠቅሞ የመጻፍ ክሂሌ ማስተማር
በሰፉዉ ከተሇመዯው የመጻፍ ክሂሌን ከማስተማር ዳ በመማሪያ መጽሏፍ በቀረቡ የመጻፍ
ክሂሌ ተግባራት በተሻሇ መሌኩ የተማሪዎችን የመጻፍ ክሂሌ ውጤት ሇማሳዯግ አስተዋጽኦ
ያሇዉ መሆኑን የጥናቱ ግኝት አመሊክቷሌ፡፡ ይህም ውጤት ውጤት ተኮር የጽህፇት
ማስተማሪያ ዳ ተጥቅሞ የመጻፍ ክሂሌን ማስተማር የተማሪዎችን የመጻፍ ችልታ ከማሳዯግ
አኳያ ጉሌህ አስተዋጽኦ እንዲሇዉ ሉጠቁም ችሎሌ፡፡