Abstract:
ይህ ጥናት ዋና ትኩረቱ አማርኛ እንዯ ፌዳራሌ ቋንቋ በተጋጀው አስረኛ ክፍሌ መማሪያ
መጽሏፍ አንብቦ የመረዲት ችልታን ሇማስተማር የቀረቡት መሌመጃዎች ከመርሀ ትምህርቱ
ጋር ያሊቸዉን ተጣጥሞሽ መፈተሽ ነው፡፡ ሇጥናቱ ስኬት ተገቢ መረጃ እንዱሰጡ የተመረጡት
በ 2016 ዓ.ም በቴፒ ከተማ አስተዲዯር፣ በቴፒ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት፣ አስረኛ ክፍሌ
ተማሪዎችን የሚያስተምሩ መምህራን ናቸው፡፡ ሇጥናቱ በመረጃ ምንጭነት የዋለት በ2014
ዓ.ም በአዱስ መሌክ የተጋጀው የአማርኛ ቋንቋ እንዯ ፌዯራሌ መማሪያ መጽሏፍ፣ በ2014 ዓ.ም
በአዱስ መሌክ የተጋጀው የአማርኛ ቋንቋ እንዯ ፌዯራሌ የመምህር መምሪያ መጽሏፍ እና
በ2016 ዓ.ም የትምህርት መን በቴፒ ከተማ አስተዲዯር በቴፒ 2ኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት የ10ኛ
ክፍሌ ተማሪዎችን እያስተማሩ ያለ የአማርኛ ቋንቋ መምህራን ናቸው፡፡ ጥናቱ ተዚምዶዊ
የጥናት ንዴፍ የተከተሇ ሲሆን መረጃው በመጠናዊ ዳ ተተንትኗሌ፡፡ ሇጥናቱ የዋለ
መረጃዎች በሰነዴ ፍተሻ እና በቃሇ መጠይቅ ክፍለን እያስተማሩ ካለ መምህራን በጠቅሊይ
ናሙና ዳ ተመርጠው ተሰብስቧሌ፡፡ በሰነዴ ፍተሻና በቃሇ መጠይቅ ከተገኘው መረጃ አንብቦ
የመረዲት ችልታን ሇማስተማር የቀረቡ መሌመጃዎች ተገቢ የትምህርት ገሇጻ ከተዯረገ በኋሊ
መሆኑን ውጤቱ አሳይቷሌ፡፡ በመማሪያ መጽሀፉ ውስጥ የቀረቡ አንብቦ የመረዲት ችልታን
ሇማስተማር የቀረቡት መሌመጃዎች በመርሀ ትምህርቱ የተቀመጡ ግቦችን ታሳቢ ያዯረጉ
መሆናቸውንና በአስረኛ ክፍሌ አማርኛ ቋንቋ መማሪያ መጽሏፍ ውስጥ የቀረቡ አንብቦ
የመረዲት ችልታን ሇማስተማር የቀረቡት መሌመጃዎች ሁለንም የመሌመጃ ዓይነት አካትተው
የያዘ መሆናቸውን በቃሇ መጠይቅ የተገኘው መረጃ አመሇካቷሌ፡፡ በተገኘው መረጃ መማሪያ
መጽሏፉና መርሀ ትምህርቱ ተጣጥሞሽ ያሊቸው መሆኑ ተፈትሾ ተረጋግጧሌ፡፡