Abstract:
የዚህ ጥናት ዋና ትኩረት የአፊን ኦሮሞ አፌ-ፇት ተማሪዎች ሇንባብ ትምህርት ያሊቸውን
ተነሳሽነትና የውጤት ተዛምድ መፇተሸ ነው፡፡ ጥናቱ የተካሄዯው በጅማ ዞን በአጋሮ ወረዲ
በጅዲ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት በ2016 ዓ.ም በመማር ሊይ በሚገኙ 110 የ9ኛ ክፌሌ
ተማሪዎች ነው፡፡ በዕጣ የናሙና አመራራጥ ዘዳ ከተመረጡት ተማሪዎች በጽሐፌ
መጠይቅ፣ በፇተና እና በምሌከታ የጥናቱ መረጃዎች ተሰብሰበዋሌ፡፡ በገሊጭ
ስታቲሲቲክሶችም ተተንትኖ የተብራራ ሲሆን በመረጃው ትንተና መሠረት በተማሪዎቹ
የንባብ ትምህርት የመማር ተነሳሽነትና በንባብ ትምህርት ውጤት መካካሌ የጎሊ ተዛምድ
አሌታየም፡፡ በተነሳሽነት አይነቶችና በንባብ ትምህርት ውጤት መካከሌም ተዛምድ
አሌታየም፡፡ ከጥናቱ ውጤት በመነሳት ሁሇተኛ ቋንቋ የሚያስተምሩ መምህራን የንባብ
ትምህርቱን ሲያቀርቡ የተማሪዎችን ፌሊጎትና ስሜት በሚያነሳሳ መሌኩ ቢያቀርቡ፣
ተማሪዎች ምን አይነት ማበረታቻ ቢዯረግሊቸው በንባብ ውጤታማ እንዯሚሆኑ አስቀዴሞ
በማወቅ የተማሪዎችን የንባብ ተነሳሽነት ሇማጠናከር የሚረደ ተግባራትን ቢያከናውኑና
ይህንኑ መሠረት ያዯረገ ዴጋፌና ክትትሌ ቢያዯርጉ የተማሪዎቹ የንባብ ተነሳሽነት ሉሻሻሌ
ይችሊሌ የሚለ የመፌትሔ ሀሳቦች ተጠቁመዋሌ፡፡