Abstract:
የዚህ ጥናት ዋና ዓሊማ በሸኮኛ ቋንቋ አፊቸውን የፇቱ የ9ነኛ ክፌሌ ተማሪዎች ሇአማርኛ ቋንቋ
ያሊቸው አመሇካከትና አመሇካከታቸው በውጤታቸው ሊይ የሚያሳዴረውን ተጽዕኖ መዲሰስ
ሲሆን ተሳታፉዎችም በፉዳ ሁተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት የሚገኙ አፊቸውን በሸኮኛ የፇቱ የ9ኛ
ክፌሌ ተማሪዎች ናቸው፡፡ የተማሪዎቹ አመሇካከት በሁሇተኛ የመረጃ መሰብሰቢያ ዘዳ ማሇትም
በጽሐፌ መጠይቅና በፇተና መረጃው ተሰብስቧሌ፡፡ በዚህም 52 ተማሪዎች በጥናቱ የተሳተፈ
ሲሆን ሇአራት ሳምንት የግንዛቤ ትምህርት ከተሰጣቸው በኋሊ የዴህረ ትምህርት ፇተናው
ከቅዴመ ትምህርት ፇተናው በተመሳሳይ መሌኩ ተሰጥቷቸዋሌ፡፡ በተጨማሪም በዴህረ ጽሐፌ
መጠይቅና የቅዴመ ጽሐፌ መጠይቅ ተዘጋጅቶ እንዱሞለ ተዯርጓሌ፡፡ ይህም ተማሪዎች
የነበራቸው ዝቅተኛ አመሇካከት ወይም አለታዊ አመሇካከት ተቀይሮ አዎንታዊ መሆኑን
አሳይቷሌ፡፡ በተጨማሪም ዝቅተኛ የነበረው ውጤታቸው መሻሻለን አሳይቷሌ፡፡