Abstract:
የጥናቱ ዋና ዓሊማ አጭር ሌቦሇዴን በመጠቀም ቋንቋን ማስተማር የተማሪዎችን አንብቦ
የመረዲት ችልታን ሇማዲበር ያሇው ሚና ምን እንዯሆነ መመርመር ነው፡፡ የምርምር
ጥያቄዎችን በተገቢው መንገዴ ሇመመሇሰም ጥናቱ ከፉሌ ፌትነታዊ የጥናት ንዴፌን
የተከተሇ ሲሆን የናሙና አመራረጥ ስሌቱም አሊማ ተኮር ንሞና እና ቀሊሌ የዕጣ ንሞና
ስሌት ነው፡፡ በመሆኑም ፇተናን እና የጽሐፌ መጠይቅን የመረጃ መሰብሰቢያ
ስሌቶችን በመጠቀም በአዱስ አበባ በአራዲ ከፌሇ ከተማ በወረዲ ሁሇት አፌሪካ
አንዴነት ቁጥር 2 የመጀመሪያ ዯረጃ ትምህርት ቤት በናሙናነት ከተመረጡት
የተጠኚና የቁጥጥር ቡዴን የሰባኛ ክፌሌ ተማሪዎች በቅዴመና በዴህረ ፇተና
አማካይነት ሇጥናቱ አስፇሊጊ የሆነ መረጃን ሇመሰብሰብ ተሞክሯሌ፡፡ የተገኘውን
ውጤት መጠናዊ የመረጃ መተንተኛ ስሌትን በመጠቀም በአማካይ፣ በመዯበኛ
ሌይይትና በባዕዴ ናሙና የቲ-ቴስት ዋጋ አማካይነት ተተንትኖ ቀርቧሌ፡፡ ከጥናቱ
የመረጃ ትንተናና የውጤት ማብራሪያ በመነሳትም አጭር ሌቦሇዴን በመጠቀም ቋንቋን
ማስተማር የተማሪዎችን የአንብቦ መረዲት ችልታን ሇማጎሌበት ያሇው ሚና አዎንታዊ
እንዯሆነ ተረጋግጧሌ፡፡ ስሇዙህ አጭር ሌቦሇዴን በመጠቀም ቋንቋን ማስተማር
የተማሪዎችን የአንብቦ መረዲት ችልታን ሇማጎሌበት ያሇው ሚና አዎንታዊ ስሇሆነ
የቋንቋ መምህራን የተማሪዎችን የአንብቦ መረዲት ችልታን ሇማጎሌበት አጭር
ሌቦሇዴን መጠቀም ቢችለና የሚመሇከታቸው አካሊትም፣ መምህራን አጭር ሌቦሇዴን
በመጠቀም ቋንቋን እንዳት ማስተማር እንዲሇባቸው እገዚ ማዴረግ ቢችለ የሚለ
የመፌትሔ ሀሳቦች ተጠቁመዋሌ፡፡