ሀብታም አበባው; ማንያሇው አባተ; ለማ ንጋቱ
(2023-06-11)
የዚህ ጥናት ዋና አሊማ የረጅም ሌቦሇዴ ቅንጫቢዎችን ተጠቅሞ ጽህፇትን ማስተማር
የመጻፌ ክሂሌን ሇማዲበር ያሇውን ሚና መፇተሽ ነው፡፡ ጥናቱ የተካሄዯው በጅማ ዞን ጅማ
ከተማ በሚገኘው በሰጦ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት የሚማሩ የአስረኛ ክፌሌ ተማሪዎች
ሊይ ነው፡፡ ይህ ትምህርት ቤት የተመረጠው በአመች የንሞና ዘዳ ነው፡፡ ጥናቱ ከፉሌ
ሙከራዊ ...